1
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:8
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
እግዚአብሔር ምን ያህል እንደ ወደደን እነሆ፥ እዩ፤ እና ኀጢአተኞች ስንሆን ክርስቶስ ስለ እና ሞተ።
താരതമ്യം
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:8 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:5
ተስፋም አያሳፍርም፤ በሰጠን በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ፍቅር በልባችን መልቶአልና።
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:5 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:3-4
የምንመካ በእርስዋ ብቻ አይደለም፤ በመከራችን ደግሞ እንመካለን እንጂ፤ መከራ በእና ላይ ትዕግሥትን እንደሚያመጣ እናውቃለንና። ትዕግሥትም መከራ ነው፤ በመከራም ተስፋ ይገናል።
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:3-4 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:1-2
እንግዲህ በእምነት ከጸደቅን፥ በእግዚአብሔር ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምን እናገናለን። በእርሱም አማካኝነት ወደቆምንበት ወደ ጸጋው በእምነት ተመራን፤ በእግዚአብሔርም ክብር ተስፋ እንመካለን።
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:1-2 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:6
ክርስቶስም እና ኀጢአተኞች ስንሆን ስለ ኀጢአታችን ይሞት ዘንድ ዘመኑ ሲደርስ መጣ።
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:6 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:9
እንግዲህ በደሙ ዛሬ ከጸደቅን ከሚመጣው መከራ በእርሱ እንድናለን።
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:9 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:19
በአንድ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኀጢአተኞች እንደ ሆኑ፥ እንዲሁ ደግሞ በአንድ ሰው መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:19 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
8
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:11
በዚህ ብቻ አይደለም፤ በእርሱ ይቅርታውን ባገኘንበት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስም በእግዚአብሔር ዘንድ እንመካለን እንጂ።
ወደ ሮሜ ሰዎች 5:11 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ