1
የማቴዎስ ወንጌል 26:41
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች፤ ሥጋ ግን ደካማ ነው፤” አለው።
താരതമ്യം
የማቴዎስ ወንጌል 26:41 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የማቴዎስ ወንጌል 26:38
“ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዘነች፤ በዚህ ቆዩ፤ ከእኔም ጋር ትጉ፤” አላቸው።
የማቴዎስ ወንጌል 26:38 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የማቴዎስ ወንጌል 26:39
ጥቂትም ወደ ፊት እልፍ ብሎ በፊቱ ወደቀና ሲጸልይ “አባቴ! ቢቻልስ፥ ይህች ጽዋ ከእኔ ትለፍ፤ ነገር ግን አንተ እንደምትወድ ይሁን እንጂ እኔ እንደምወድ አይሁን፤” አለ።
የማቴዎስ ወንጌል 26:39 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የማቴዎስ ወንጌል 26:28
ስለ ብዙዎች ለኀጢአት ይቅርታ የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ይህ ነው።
የማቴዎስ ወንጌል 26:28 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የማቴዎስ ወንጌል 26:26
ሲበሉም ኢየሱስ ኅብስትን አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠና “እንካችሁ፥ ብሉ፤ ይህ ሥጋዬ ነው፤” አለ።
የማቴዎስ ወንጌል 26:26 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የማቴዎስ ወንጌል 26:27
ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖም ሰጣቸው፤ እንዲህም አለ፤ “ሁላችሁ ከእርሱ ጠጡ፤
የማቴዎስ ወንጌል 26:27 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
የማቴዎስ ወንጌል 26:40
ወደ ደቀ መዛሙርቱም መጣ፤ ተኝተውም አገኛቸውና ጴጥሮስን “እንዲሁም ከእኔ ጋር አንዲት ሰዓት እንኳ ልትተጉ አልቻላችሁምን?
የማቴዎስ ወንጌል 26:40 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
8
የማቴዎስ ወንጌል 26:29
ነገር ግን እላችኋለሁ፤ በአባቴ መንግሥት ከእናንተ ጋር ከዚህ ከወይን ፍሬ አዲሱን እስከምጠጣበት እስከዚያ ቀን ድረስ ከዛሬ ጀምሬ አልጠጣም።”
የማቴዎስ ወንጌል 26:29 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
9
የማቴዎስ ወንጌል 26:75
ጴጥሮስም “ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ፤” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው፤ ወደ ውጭም ወጥቶ መራራ ልቅሶ አለቀሰ።
የማቴዎስ ወንጌል 26:75 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
10
የማቴዎስ ወንጌል 26:46
ተነሡ፤ እንሂድ፤ እነሆ፥ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቦአል፤” አላቸው።
የማቴዎስ ወንጌል 26:46 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
11
የማቴዎስ ወንጌል 26:52
በዚያን ጊዜ ኢየሱስ እንዲህ አለው “ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ።
የማቴዎስ ወንጌል 26:52 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ