1
የማቴዎስ ወንጌል 10:16
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
“እነሆ እኔ እንደ በጎች በተኩላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤ ስለዚህ እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ።
താരതമ്യം
የማቴዎስ ወንጌል 10:16 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የማቴዎስ ወንጌል 10:39
ነፍሱን የሚያገኝ ያጠፋታል፤ ነፍሱንም ስለ እኔ የሚያጠፋ ያገኛታል።
የማቴዎስ ወንጌል 10:39 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የማቴዎስ ወንጌል 10:28
ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ።
የማቴዎስ ወንጌል 10:28 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የማቴዎስ ወንጌል 10:38
መስቀሉንም የማይዝ በኋላዬም የማይከተለኝ ለእኔ ሊሆን አይገባውም።
የማቴዎስ ወንጌል 10:38 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የማቴዎስ ወንጌል 10:32-33
ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤ በሰው ፊትም የሚክደኝን ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እክደዋለሁ።
የማቴዎስ ወንጌል 10:32-33 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የማቴዎስ ወንጌል 10:8
ድውዮችን ፈውሱ፤ ሙታንን አስነሡ፤ ለምጻሞችን አንጹ፤ አጋንንትን አውጡ፤ በከንቱ ተቀበላችሁ፤ በከንቱ ስጡ።
የማቴዎስ ወንጌል 10:8 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
የማቴዎስ ወንጌል 10:31
እንግዲህ አትፍሩ ከብዙ ድንቢጦች እናንተ ትበልጣላችሁ።
የማቴዎስ ወንጌል 10:31 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
8
የማቴዎስ ወንጌል 10:34
“በምድር ላይ ሰላምን ለማምጣት የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ሰይፍን እንጂ ሰላምን ለማምጣት አልመጣሁም።
የማቴዎስ ወንጌል 10:34 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ