1
ትንቢተ ሐጌ 2:9
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ከፊተኛው ይልቅ የዚህ የሁለተኛው ቤት ክብር ይበልጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ በዚህም ስፍራ ሰላምን እሰጣለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
താരതമ്യം
ትንቢተ ሐጌ 2:9 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ትንቢተ ሐጌ 2:7
አሕዛብን ሁሉ አናውጣለሁ፥ በአሕዛብ ሁሉ የተመረጠውም ዕቃ ይመጣል፣ ይህንም ቤት በክብር እሞላዋለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
ትንቢተ ሐጌ 2:7 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ትንቢተ ሐጌ 2:4
አሁን ግን፥ ዘሩባቤል ሆይ፥ በርታ፥ ይላል እግዚአብሔር፣ ታላቁም ካህን የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ ሆይ፥ በርታ፥ እናንተም የአገሩ ሕዝብ ሆይ፥ በርቱና ሥሩ፥ ይላል እግዚአብሔር፣ እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
ትንቢተ ሐጌ 2:4 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ትንቢተ ሐጌ 2:5
መንፈሴም በመካከላችሁ ይኖራልና አትፍሩ።
ትንቢተ ሐጌ 2:5 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ