1
ኦሪት ዘፍጥረት 19:26
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፤ የጨው ሐውልትም ሆነች።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፍጥረት 19:26 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፍጥረት 19:16
እርሱም በዘገየ ጊዜ እነዚያ መላእክት የእርሱን እጅ፥ የሚስቱንም እጅ፥ የሁለቱን ሴቶች ልጆቹንም እጅ ይዘው አወጡአቸው፤ እግዚአብሔር ራርቶላቸዋልና።
ኦሪት ዘፍጥረት 19:16 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፍጥረት 19:17
ወደ ሜዳም በወጡ ጊዜ እንዲህ አሉት፥ “ራስህን አድን፤ ወደ ኋላም አትመልከት፤ አንተንም መከራ እንዳታገኝህ በዚች ሀገር በዳርቻዋና በተራራዋ አትቁም።”
ኦሪት ዘፍጥረት 19:17 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፍጥረት 19:29
እግዚአብሔርም እነዚያን ከተሞችና ሎጥ የሚኖርባቸውን አውራጃዎችዋን ሁሉ ባጠፋ ጊዜ አብርሃምን ዐሰበው፤ ሎጥንም ከጥፋት መካከል አወጣው።
ኦሪት ዘፍጥረት 19:29 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ