1
ኦሪት ዘፍጥረት 11:6-7
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
እግዚአብሔርም አለ፥ “እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፤ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ መሥራትን አይተዉም። ኑ እንውረድ፤ አንዱ የሌላውን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።”
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፍጥረት 11:6-7 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፍጥረት 11:4
እርስ በርሳቸውም፥ “ኑ ለእኛ ከተማና ራሱ ወደ ሰማይ የሚደርስ ግንብ እንሥራ፤ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ሳንበተን ስማችንን እናስጠራው” ተባባሉ።
ኦሪት ዘፍጥረት 11:4 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፍጥረት 11:9
ስለዚህም ስምዋ ባቢሎን ተባለ፤ እግዚአብሔር በዚያ የምድርን ቋንቋ ሁሉ ደባልቆአልና፤ ከዚያም እግዚአብሔር በምድር ሁሉ ፊት ላይ እነርሱን በትኖአቸዋል።
ኦሪት ዘፍጥረት 11:9 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፍጥረት 11:1
የዓለም ሁሉ ቋንቋ አንድ፥ ንግግሩም አንድ ነበረ።
ኦሪት ዘፍጥረት 11:1 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ኦሪት ዘፍጥረት 11:5
እግዚአብሔርም የሰዎች ልጆች የሠሩትን ከተማና ግንብ ለማየት ወረደ።
ኦሪት ዘፍጥረት 11:5 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
ኦሪት ዘፍጥረት 11:8
እግዚአብሔርም ቋንቋቸውን ለያየ፤ ከዚያም በምድር ፊት ሁሉ ላይ በተናቸው፤ ከዚያም በኋላ ከተማዪቱንና ግንቡን መሥራትን ተዉ።
ኦሪት ዘፍጥረት 11:8 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ