1
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:13
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
እኛንስ ክርስቶስ ስለ እኛ የኦሪትን መርገም በመሸከሙ ከኦሪት መርገም ዋጅቶናል፤ መጽሐፍ እንዲህ ብሎአልና፥ “በእንጨት ላይ የተሰቀለ ሁሉ ርጉም ነው።”
താരതമ്യം
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:13 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:28
በዚህም አይሁዳዊ፥ ወይም አረማዊ የለም፤ ገዢ፥ ወይም ተገዢ የለም፤ ወንድ፥ ወይም ሴት የለም፤ ሁላችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ አንድ ናችሁና።
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:28 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:29
ለኢየሱስ ክርስቶስ ከሆናችሁም እንግዲህ ተስፋውን የምትወርሱ የአብርሃም ዘር እናንተ ናችሁ።
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:29 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:14
እኛ በክርስቶስ አምነን የመንፈስ ቅዱስን ተስፋ እንድናገኝ የአብርሃም በረከት በኢየሱስ ክርስቶስ ወደ አሕዛብ ይመለስ ዘንድ።
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:14 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:11
የኦሪትን ሥራ በመሥራትስ በእግዚአብሔር ዘንድ እንደማይጸድቁ ይታወቃል፤ “ጻድቅ ግን በእምነት ይድናል” ተብሎ ተጽፎአል።
ወደ ገላትያ ሰዎች 3:11 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ