1
የማርቆስ ወንጌል 8:35
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ነፍሱን ለማዳን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታል፤ ስለ እኔና ስለ ወንጌል ነፍሱን የሚያጠፋት ሁሉ ግን ያድናታል።
താരതമ്യം
የማርቆስ ወንጌል 8:35 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የማርቆስ ወንጌል 8:36
ሰው ዓለሙ ሁሉ የእርሱ ቢሆንና ነፍሱን ቢያጣ ምን ይጠቅመዋል?
የማርቆስ ወንጌል 8:36 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የማርቆስ ወንጌል 8:34
ከዚህ በኋላ፥ ሕዝቡን ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ወደ እርሱ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ሊከተለኝ የሚወድ ቢኖር ራሱን ይካድ፤ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ፤
የማርቆስ ወንጌል 8:34 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የማርቆስ ወንጌል 8:37-38
ለመሆኑ፥ ሰው ለነፍሱ ምን መተኪያ አለው? በዚህ ዘማዊና ኀጢአተኛ ትውልድ መካከል በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅም በአባቱ ግርማ፥ ከቅዱሳን መላእክት ጋር ሲመጣ ያፍርበታል።”
የማርቆስ ወንጌል 8:37-38 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የማርቆስ ወንጌል 8:29
ቀጥሎም፥ “እናንተሳ ማን ትሉኛላችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። ጴጥሮስም፤ “አንተ ክርስቶስ ነህ” አለው።
የማርቆስ ወንጌል 8:29 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ