1
የማርቆስ ወንጌል 11:24
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ስለዚህ በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ እንደ ተቀበላችሁት አድርጋችሁ ብታምኑ ይሆንላችኋል።
താരതമ്യം
የማርቆስ ወንጌል 11:24 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የማርቆስ ወንጌል 11:23
እውነት እላችኋለሁ፤ ማንም ይህን ተራራ፥ “ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር” ቢለውና ይህንንም በልቡ ሳይጠራጠር ቢያምን ይሆንለታል።
የማርቆስ ወንጌል 11:23 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የማርቆስ ወንጌል 11:25
እንዲሁም ለጸሎት በምትቆሙበት ጊዜ፥ የሰማዩ አባታችሁ ኀጢአታችሁን ይቅር እንዲልላችሁ፥ እናንተም በሰው ላይ ያላችሁን ሁሉ ይቅር በሉ።
የማርቆስ ወንጌል 11:25 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የማርቆስ ወንጌል 11:22
ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፤ “በእግዚአብሔር እመኑ፤”
የማርቆስ ወንጌል 11:22 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የማርቆስ ወንጌል 11:17
ሲያስተምራቸውም፥ “ቤቴ ለሕዝቦች ሁሉ የጸሎት ቤት ይባላል፥ ተብሎ አልተጻፈምን? እናንተ ግን የሌቦች ዋሻ አደረጋችሁት” አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 11:17 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የማርቆስ ወንጌል 11:9
ከፊቱ የቀደሙትና ከኋላው የተከተሉትም በታላቅ ድምፅ፤ እንዲህ ይሉ ነበር፤ “ሆሣዕና! በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው
የማርቆስ ወንጌል 11:9 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
የማርቆስ ወንጌል 11:10
የምትመጣው የአባታችን የዳዊት መንግሥት የተባረከች ናት! ሆሣዕና በአርአያም!”
የማርቆስ ወንጌል 11:10 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ