1
ኦሪት ዘሌዋውያን 6:13
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ዘወትር በመሠዊያው ላይ እሳት ይንደድ፤ እርሱም አይጥፋ።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘሌዋውያን 6:13 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 6:12
እሳቱም በመሠዊያው ላይ ዘወትር ይንደድበት፥ አይጥፋም፤ ካህኑም ማለዳ ማለዳ እንጨት ያቃጥለበታል፤ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት በዚያ ላይ ይረበርባል፤ እንዲሁም የአንድነትን መሥዋዕት ስብ በዚያ ላይ ያቃጥላል።
ኦሪት ዘሌዋውያን 6:12 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ