1
ኦሪት ዘፀአት 14:14
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ጌታ ስለ እናንተ ይዋጋል፥ እናንተም ዝም ትላላችሁ።”
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፀአት 14:14 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፀአት 14:13
ሙሴም ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፦ “አትፍሩ፥ ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የጌታን ማዳን እዩ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘለዓለም አታዩአቸውምና።
ኦሪት ዘፀአት 14:13 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፀአት 14:16
አንተም በትርህን አንሣ፥ እጅህንም በባህሩ ላይ ዘርጋ፥ ክፈለውም፤ የእስራኤልም ልጆች በባህሩ ውስጥ በደረቅ ምድር ያልፋሉ።
ኦሪት ዘፀአት 14:16 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፀአት 14:31
እስራኤልም ጌታ በግብጽ ላይ ያደረጋትን ታላቅ ኃይል አየ፥ ሕዝቡም ጌታን ፈሩ፥ በጌታና በአገልጋዩ በሙሴ አመኑ።
ኦሪት ዘፀአት 14:31 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ