Kisary famantarana ny YouVersion
Kisary fikarohana

የማርቆስ ወንጌል 10:6-8

የማርቆስ ወንጌል 10:6-8 መቅካእኤ

ነገር ግን በፍጥረት መጀመሪያ እግዚአብሔር ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው። ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፤ ከሚስቱም ጋር ይጣመራል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ፤ ከእንግዲህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ሁለት አይደሉም፤

Horonantsary mifandraika aminy