1
ትንቢተ ዘካርያስ 2:5
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
እኔ በዙሪያዋ የእሳት ቅጥር እሆንላታለሁ፥ በውስጥዋም ክብርን እሆናለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Mampitaha
Mikaroka ትንቢተ ዘካርያስ 2:5
2
ትንቢተ ዘካርያስ 2:10
የጽዮን ልጅ ሆይ፥ እነሆ፥ መጥቼ በመካከልሽ እኖራለሁና ዘምሪ ደስም ይበልሽ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Mikaroka ትንቢተ ዘካርያስ 2:10
Fidirana
Baiboly
Planina
Horonan-tsary