1
ትንቢተ ሐጌ 2:9
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ከፊተኛው ይልቅ የዚህ የሁለተኛው ቤት ክብር ይበልጣል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ በዚህም ስፍራ ሰላምን እሰጣለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Mampitaha
Mikaroka ትንቢተ ሐጌ 2:9
2
ትንቢተ ሐጌ 2:7
አሕዛብን ሁሉ አናውጣለሁ፥ በአሕዛብ ሁሉ የተመረጠውም ዕቃ ይመጣል፣ ይህንም ቤት በክብር እሞላዋለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Mikaroka ትንቢተ ሐጌ 2:7
3
ትንቢተ ሐጌ 2:4
አሁን ግን፥ ዘሩባቤል ሆይ፥ በርታ፥ ይላል እግዚአብሔር፣ ታላቁም ካህን የኢዮሴዴቅ ልጅ ኢያሱ ሆይ፥ በርታ፥ እናንተም የአገሩ ሕዝብ ሆይ፥ በርቱና ሥሩ፥ ይላል እግዚአብሔር፣ እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Mikaroka ትንቢተ ሐጌ 2:4
4
ትንቢተ ሐጌ 2:5
መንፈሴም በመካከላችሁ ይኖራልና አትፍሩ።
Mikaroka ትንቢተ ሐጌ 2:5
Fidirana
Baiboly
Planina
Horonan-tsary