1
የማርቆስ ወንጌል 11:24
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ስለዚህ እላችኋለሁ፥ የጸለያችሁትን የለመናችሁትንም ሁሉ እንዳገኛችሁት እመኑ፥ ይሆንላችሁማል።
비교
የማርቆስ ወንጌል 11:24 살펴보기
2
የማርቆስ ወንጌል 11:23
እውነት እላችኋለሁ፥ ማንም ያለው ነገር እንዲደረግለት ቢያምን በልቡ ሳይጠራጠር፥ ይህን ተራራ፦ ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር ቢል ይሆንለታል።
የማርቆስ ወንጌል 11:23 살펴보기
3
የማርቆስ ወንጌል 11:25
ለጸሎትም በቆማችሁ ጊዜ፥ በሰማያት ያለው አባታችሁ ደግሞ ኃጢአታችሁን ይቅር እንዲላችሁ፥ በማንም ላይ አንዳች ቢኖርባችሁ ይቅር በሉት።
የማርቆስ ወንጌል 11:25 살펴보기
4
የማርቆስ ወንጌል 11:22
ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፦ በእግዚአብሔር እመኑ።
የማርቆስ ወንጌል 11:22 살펴보기
5
የማርቆስ ወንጌል 11:17
አስተማራቸውም፦ ቤቴ ለአሕዛብ ሁሉ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ የተጻፈ አይደለምን? እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 11:17 살펴보기
6
የማርቆስ ወንጌል 11:9
የሚቀድሙትም የሚከተሉትም፦ ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤
የማርቆስ ወንጌል 11:9 살펴보기
7
የማርቆስ ወንጌል 11:10
በጌታ ስም የምትመጣ የአባታችን የዳዊት መንግሥት የተባረከች ናት፤ ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር።
የማርቆስ ወንጌል 11:10 살펴보기
홈
성경
묵상
동영상