1
የማቴዎስ ወንጌል 26:41
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉ፥ ጸልዩም፤ መንፈስ በእርግጥ ዝግጁ ነው፤ ሥጋ ግን ደካማ ነው።”
비교
የማቴዎስ ወንጌል 26:41 살펴보기
2
የማቴዎስ ወንጌል 26:38
“ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዝናለች፤ እዚህ ቆዩ፤ ከእኔም ጋር ትጉ” አላቸው።
የማቴዎስ ወንጌል 26:38 살펴보기
3
የማቴዎስ ወንጌል 26:39
ወደ ፊት ጥቂት እልፍ ብሎ በፊቱ ተደፋና እንዲህ ሲል ጸለየ “አባቴ! የሚቻል ከሆነ፥ ይህች ጽዋ ከእኔ ትለፍ፤ ነገር ግን እንደ አንተ ፈቃድ እንጂ እንደ እኔ አይሁን።”
የማቴዎስ ወንጌል 26:39 살펴보기
4
የማቴዎስ ወንጌል 26:28
ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈስ የኪዳን ደሜ ይህ ነው።
የማቴዎስ ወንጌል 26:28 살펴보기
5
የማቴዎስ ወንጌል 26:26
ሲበሉም ሳሉ ኢየሱስ ኅብስትን አንሥቶ ባረከ፤ ቆርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠና “እንካችሁ፥ ብሉ፤ ይህ ሥጋዬ ነው” አለ።
የማቴዎስ ወንጌል 26:26 살펴보기
6
የማቴዎስ ወንጌል 26:27
ጽዋውንም አንሥቶ አመስግኖ ሰጣቸው፤ እንዲህ ብሎ ሰጣቸው “ሁላችሁ ከእርሱ ጠጡ፤
የማቴዎስ ወንጌል 26:27 살펴보기
7
የማቴዎስ ወንጌል 26:40
ወደ ደቀ መዛሙርቱም በመጣ ጊዜ ተኝተው አገኛቸው፤ ጴጥሮስንም እንዲህ አለው፦ “ከእኔ ጋር አንዲት ሰዓት እንኳ መትጋት አልቻላችሁምን?
የማቴዎስ ወንጌል 26:40 살펴보기
8
የማቴዎስ ወንጌል 26:29
በአባቴ መንግሥት አዲሱን ከእናንተ ጋር እስከምጠጣበት እስከዚያ ቀን ድረስ ከዛሬ ጀምሬ ከዚህ ወይን አልጠጣም እላችኋለሁ።”
የማቴዎስ ወንጌል 26:29 살펴보기
9
የማቴዎስ ወንጌል 26:75
ጴጥሮስም “ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ብሎ የተናገረውን የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው፤ ወደ ውጭም ወጥቶ ምርር ብሎ አለቀሰ።
የማቴዎስ ወንጌል 26:75 살펴보기
10
የማቴዎስ ወንጌል 26:46
ተነሡ፥ እንሂድ፤ እነሆ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቦአል።”
የማቴዎስ ወንጌል 26:46 살펴보기
11
የማቴዎስ ወንጌል 26:52
በዚያን ጊዜ ኢየሱስ እንዲህ አለው “ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ፤ ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና።
የማቴዎስ ወንጌል 26:52 살펴보기
홈
성경
묵상
동영상