1
ኦሪት ዘፀአት 22:22-23
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ብታስጨንቁአቸውና ወደ እኔ ቢጮኹ ግን እኔ ጩኸታቸውን በእርግጥ እሰማለሁ፤ ቁጣዬም ይነዳል፥ በሰይፍም እገድላችኋለሁ፥ ሚስቶቻችሁ መበለት፥ ልጆቻችሁም ድሀ አደጎች ይሆናሉ።
비교
ኦሪት ዘፀአት 22:22-23 살펴보기
2
ኦሪት ዘፀአት 22:21
መበለቲቱንና ድሀ አደጉን አታስጨንቁአቸው።
ኦሪት ዘፀአት 22:21 살펴보기
3
ኦሪት ዘፀአት 22:18
ከእንስሳ ጋር የሚተኛ ፈጽሞ ይገደል።
ኦሪት ዘፀአት 22:18 살펴보기
4
ኦሪት ዘፀአት 22:25
የባልንጀራህን ልብስ ለመያዣ ብትወስድ ፀሐይ ሳትገባ መልስለት፤
ኦሪት ዘፀአት 22:25 살펴보기
홈
성경
묵상
동영상