YouVersion 로고
성경묵상동영상
앱 다운로드
언어 선택
검색 아이콘

ኦሪት ዘፍጥረት 14 - 인기 성경 구절

1

ኦሪት ዘፍጥረት 14:20

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በጠላቶችህ ላይ ድልን ያቀዳጀህ፥ ልዑል እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን።” አብራምም በምርኮ ካገኘው ሀብት ሁሉ አንድ ዐሥረኛውን ለመልከ ጼዴቅ ሰጠው።

비교

ኦሪት ዘፍጥረት 14:20 살펴보기

2

ኦሪት ዘፍጥረት 14:18-19

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

የልዑል እግዚአብሔር ካህን የነበረው የሳሌም ንጉሥ መልከጼዴቅም ለአብራም እንጀራና የወይን ጠጅ አመጣለት፤ እንዲህ ብሎም አብራምን ባረከው፤ “ሰማይንና ምድርን የፈጠረ ልዑል እግዚአብሔር አብራምን ይባርክ!

비교

ኦሪት ዘፍጥረት 14:18-19 살펴보기

3

ኦሪት ዘፍጥረት 14:22-23

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

አብራምም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ሰማይንና ምድርን በፈጠረ በልዑል እግዚአብሔር ስም እምላለሁ፤ አንተ ‘አብራምን ሀብታም ያደረግኹት እኔ ነኝ’ እንዳትል ሌላው ቀርቶ አንዲት ክር ወይም የጫማ ማሰሪያ እንኳ ከአንተ አልወስድም።

비교

ኦሪት ዘፍጥረት 14:22-23 살펴보기

이전 장
다음 장
YouVersion

매일 하나님과 친밀하게 동행하도록 격려하고 도전하기.

사역

소개

채용 정보

자원 봉사

블로그

기사

유용한 링크

도움

후원

성경 번역본

오디오 성경

성경 언어

오늘의 말씀


디지털 사역

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

개인 정보 취급 정책약관
취약점 공개 프로그램
페이스북트위터인스타그램유튜브핀터레스트

홈

성경

묵상

동영상