1
ኦሪት ዘጸአት 36:1
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
“ባጽልኤልና ኦሆሊአብ እንዲሁም ለተቀደሰው ድንኳን ዝግጅት እግዚአብሔር ማናቸውንም ሥራ ለመሥራት ችሎታንና ዕውቀትን የሰጣቸው ሌሎች ሰዎች እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ይሠራሉ።”
비교
ኦሪት ዘጸአት 36:1 살펴보기
2
ኦሪት ዘጸአት 36:3
እነርሱም እስራኤላውያን ለተቀደሰው ድንኳን መሥሪያ እንዲውል ያመጡትን ስጦታ ከሙሴ እጅ ተቀበሉ፤ የእስራኤል ሕዝብ ግን በየማለዳው ስጦታቸውን ለሙሴ ከማምጣት አልተቈጠቡም።
ኦሪት ዘጸአት 36:3 살펴보기
홈
성경
묵상
동영상