1
ኦሪት ዘጸአት 25:8-9
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በመካከላቸውም እኖር ዘንድ ሕዝቡ ቤተ መቅደስ ይሥሩልኝ፤ ድንኳኑንና በውስጡ ያሉትን ዕቃዎች ሁሉ እኔ በማሳይህ ዕቅድ መሠረት ሥሩት።
비교
ኦሪት ዘጸአት 25:8-9 살펴보기
2
ኦሪት ዘጸአት 25:2
“ስጦታን ያመጡልኝ ዘንድ ለእስራኤላውያን ንገር፤ ማንኛውም ሰው በፈቃዱ የሚያመጣውን መባ ሁሉ ተቀበል።
ኦሪት ዘጸአት 25:2 살펴보기
홈
성경
묵상
동영상