1
የማርቆስ ወንጌል 14:36
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
“አባ አባት ሆይ! ሁሉ ይቻልሃል፤ ይህችን ጽዋ ከእኔ ውሰድ፤ ነገር ግን አንተ የምትወደው እንጂ እኔ የምወደው አይሁን፤” አለ።
ತಾಳೆಮಾಡಿ
የማርቆስ ወንጌል 14:36 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
2
የማርቆስ ወንጌል 14:38
ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉ፤ ጸልዩም፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች፤ ሥጋ ግን ደካማ ነው፤” አለው።
የማርቆስ ወንጌል 14:38 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
3
የማርቆስ ወንጌል 14:9
እውነት እላችኋለሁ፤ ይህ ወንጌል በዓለሙ ሁሉ በሚሰበክበት በማናቸውም ስፍራ፥ እርስዋ ያደረገችው ደግሞ ለእርስዋ መታሰቢያ ሊሆን ይነገራል።”
የማርቆስ ወንጌል 14:9 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
4
የማርቆስ ወንጌል 14:34
“ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዘነች፤ በዚህ ቈዩ፤ ትጉም፤” አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 14:34 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
5
የማርቆስ ወንጌል 14:22
ሲበሉም ኢየሱስ ኅብስትን አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ሰጣቸውና “እንካችሁ፤ ይህ ሥጋዬ ነው፤” አለ።
የማርቆስ ወንጌል 14:22 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
6
የማርቆስ ወንጌል 14:23-24
ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖም ሰጣቸው፤ ሁሉም ከእርሱ ጠጡ። እርሱም “ይህ ስለ ብዙዎች የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ነው።
የማርቆስ ወንጌል 14:23-24 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
7
የማርቆስ ወንጌል 14:27
ኢየሱስም “በዚች ሌሊት ሁላችሁ በእኔ ትሰናከላላችሁ፤ ‘እረኛዉን እመታለሁ፤ በጎችም ይበተናሉ፤’ የሚል ተጽፎአልና።
የማርቆስ ወንጌል 14:27 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
8
የማርቆስ ወንጌል 14:42
ተነሡ፤ እንሂድ፤ እነሆ፥ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቦአል፤” አላቸው።
የማርቆስ ወንጌል 14:42 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
9
የማርቆስ ወንጌል 14:30
ኢየሱስም “እውነት እልሃለሁ፤ ዛሬ በዚች ሌሊት ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ፤” አለው።
የማርቆስ ወንጌል 14:30 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
ಮುಖಪುಟ
ಬೈಬಲ್
ಯೋಜನೆಗಳು
ವೀಡಿಯೊಗಳು