የሉቃስ ወንጌል 13:18-19

የሉቃስ ወንጌል 13:18-19 አማ54

እርሱም፦ የእግዚአብሔር መንግሥት ምን ትመስላለች፥ በምንስ አስመስላታለሁ? ሰው ወስዶ በአትክልቱ የጣላትን የሰናፍጭ ቅንጣት ትመስላለች፤ አደገችም ታላቅ ዛፍም ሆነች፥ የሰማይ ወፎችም በቅርንጫፎችዋ ሰፈሩ አለ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሉቃስ ወንጌል 13:18-19