የሐዋርያት ሥራ 13:2-3

የሐዋርያት ሥራ 13:2-3 አማ54

እነዚህም ጌታን ሲያመልኩና ሲጦሙ መንፈስ ቅዱስ፦ “በርናባስንና ሳውልን ለጠራኋቸው ሥራ ለዩልኝ” አለ። በዚያን ጊዜም ከጦሙ ከጸለዩም እጃቸውንም ከጫኑ በኋላ አሰናበቱአቸው።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሐዋርያት ሥራ 13:2-3