ኦሪት ዘፍጥረት 17:19

ኦሪት ዘፍጥረት 17:19 መቅካእኤ

እግዚአብሔርም አለ፦ “በእውነት ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅን ትወልድልሃለች፥ ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፥ ከእርሱ በኋላ ለዘሩ የዘለዓለም ቃል ኪዳን እንዲሆን ቃል ኪዳኔን ከእርሱ ጋር አቆማለሁ።

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፍጥረት 17:19