ኦሪት ዘፍጥረት 15:1

ኦሪት ዘፍጥረት 15:1 መቅካእኤ

ከዚህ ነገር በኋላም የእግዚአብሔር ቃል በራእይ ወደ አብራም መጣ፥ እንዲህ ሲል፦ አብራም ሆይ፥ አትፍራ፥ እኔ ለአንተ ጋሻህ ነኝ፥ ዋጋህም እጅግ ታላቅ ነው።

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፍጥረት 15:1