የሐዋርያት ሥራ 14:9-10

የሐዋርያት ሥራ 14:9-10 መቅካእኤ

ይህም ሰው ጳውሎስ ሲናገር ይሰማ ነበር፤ እርሱም ትኩር ብሎ ተመለከተውና ይድን ዘንድ እምነት እንዳለው ባየ ጊዜ፥ በታላቅ ድምፅ “ቀጥ ብለህ በእግርህ ቁም፤” አለው። ብድግ ብሎም ተንሥቶ ይመላለስ ነበር።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሐዋርያት ሥራ 14:9-10