የሉቃስ ወንጌል 19:39-40

የሉቃስ ወንጌል 19:39-40 አማ05

በሕዝቡ መካከል የነበሩት አንዳንድ ፈሪሳውያን ግን ኢየሱስን “መምህር ሆይ! ደቀ መዛሙርትህን ዝም አሰኛቸው!” አሉት። ኢየሱስም “እነርሱ እንኳ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ እላችኋለሁ” ሲል መለሰላቸው።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሉቃስ ወንጌል 19:39-40