ኦሪት ዘፍጥረት 22:15-16

ኦሪት ዘፍጥረት 22:15-16 አማ05

የእግዚአብሔር መልአክ ሁለተኛ ጊዜ አብርሃምን ጠራውና እንዲህ አለው፤ “እግዚአብሔር ‘ብዙ በረከት እንደምሰጥህ በራሴ ስም እምላለሁ’ ይላል፤ ይህን ስላደረግህና አንድ ልጅህንም ለእኔ ለመስጠት ስላልተቈጠብክ፥

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፍጥረት 22:15-16