Logo YouVersion
Icona Cerca

የማቴዎስ ወንጌል 13:20-21

የማቴዎስ ወንጌል 13:20-21 መቅካእኤ

በጭንጫማ መሬት ላይ የተዘራው ደግሞ ይህ ቃሉን ሰምቶ ወዲያው በደስታ የሚቀበለው ነው፤ በራሱ ሥር የለውም፤ ነገር ግን ለትንሽ ጊዜ ይቆያል፥ በቃሉ ምክንያት መከራ ወይም ስደት በመጣ ጊዜ ወዲያው ይሰናከላል።

Piani di Lettura e Devozionali gratuiti relativi a የማቴዎስ ወንጌል 13:20-21