1
የሉቃስ ወንጌል 1:37
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለም።”
Lee anya n'etiti ihe abụọ
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 1:37
2
የሉቃስ ወንጌል 1:38
ከዚያም በኋላ ማርያም፥ “እነሆ! እኔ የጌታ አገልጋይ ነኝ፤ አንተ እንዳልክ ይሁንልኝ” አለችው። በዚህ ጊዜ መልአኩ ተለይቶአት ሄደ።
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 1:38
3
የሉቃስ ወንጌል 1:35
መልአኩም እንዲህ ሲል መለሰ፦ “መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፤ የልዑል እግዚአብሔርም ኀይል በአንቺ ላይ ይሆናል፤ ስለዚህ ከአንቺ የሚወለደው ሕፃን ቅዱስ ነው፤ የእግዚአብሔርም ልጅ ይባላል።
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 1:35
4
የሉቃስ ወንጌል 1:45
አንቺ ጌታ የተናገረውን ሁሉ የሚፈጽም መሆኑን በማመንሽ ምንኛ የተባረክሽ ነሽ!”
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 1:45
5
የሉቃስ ወንጌል 1:31-33
እነሆ! ትፀንሺአለሽ፤ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ። እርሱ ታላቅ ይሆናል፤ የልዑል እግዚአብሔር ልጅም ይባላል፤ ጌታ አምላክ የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል። በእስራኤልም ላይ ለዘለዓለም ይነግሣል፤ ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም።”
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 1:31-33
6
የሉቃስ ወንጌል 1:30
መልአኩም እንዲህ አላት፤ “ማርያም ሆይ! በእግዚአብሔር ፊት ሞገስ አግኝተሻልና አትፍሪ፤
Nyochaa የሉቃስ ወንጌል 1:30
Ebe Mmepe Nke Mbụ Nke Ngwá
Akwụkwọ Nsọ
Atụmatụ Ihe Ogụgụ Gasị
Vidiyo Gasị