1
የዮሐንስ ወንጌል 10:10
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ሌባ ግን ሊሰርቅና ሊያርድ፥ ሊያጠፋም ካልሆነ በቀር አይመጣም፤ እኔ ግን የዘለዓለም ሕይወትን እንዲያገኙ፥ እጅግም እንዲበዛላቸው መጣሁ።
Compare
የዮሐንስ ወንጌል 10:10 ખોજ કરો
2
የዮሐንስ ወንጌል 10:11
“ቸር ጠባቂ እኔ ነኝ፤ ቸር ጠባቂ ስለ በጎቹ ነፍሱን ይሰጣል።
የዮሐንስ ወንጌል 10:11 ખોજ કરો
3
የዮሐንስ ወንጌል 10:27
የእኔ የሆኑ በጎች ግን ቃሌን ይሰሙኛል፤ እኔም አውቃቸዋለሁ፤ እነርሱም ይከተሉኛል።
የዮሐንስ ወንጌል 10:27 ખોજ કરો
4
የዮሐንስ ወንጌል 10:28
እኔም የዘለዓለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፤ ለዘለዓለሙም አይጠፉም፤ ከእጄም የሚነጥቃቸው የለም።
የዮሐንስ ወንጌል 10:28 ખોજ કરો
5
የዮሐንስ ወንጌል 10:9
እውነተኛዉ የበጎች በር እኔ ነኝ፤ በእኔ በኩልም የሚገባ ይድናል፤ ይገባልም ይወጣልም፤ መሰማርያም ያገኛል።
የዮሐንስ ወንጌል 10:9 ખોજ કરો
6
የዮሐንስ ወንጌል 10:14
ቸር ጠባቂ እኔ ነኝ፤ የእኔ የሆኑትን መንጋዎችን አውቃለሁ፤ የእኔ የሆኑትም ያውቁኛል።
የዮሐንስ ወንጌል 10:14 ખોજ કરો
7
የዮሐንስ ወንጌል 10:29-30
እነርሱን የሰጠኝ አባቴ እርሱ ከሁሉ ይበልጣልና፤ ከአባቴም እጅ መንጠቅ የሚችል የለም። እኔና አብ አንድ ነን።”
የዮሐንስ ወንጌል 10:29-30 ખોજ કરો
8
የዮሐንስ ወንጌል 10:15
አብ እኔን እንደሚያውቀኝ እኔም አብን አውቀዋለሁ፤ ለበጎችም ቤዛ አድርጌ ሰውነቴን አሳልፌ እሰጣለሁ።
የዮሐንስ ወንጌል 10:15 ખોજ કરો
9
የዮሐንስ ወንጌል 10:18
ከእኔ ማንም አይወስዳትም፤ ነገር ግን እኔ በፈቃዴ እሰጣታለሁ፤ እኔ ላኖራት ሥልጣን አለኝ፤ መልሼ እወስዳት ዘንድ ሥልጣን አለኝና፤ ይህንም ትእዛዝ ከአባቴ ተቀበልሁ።”
የዮሐንስ ወንጌል 10:18 ખોજ કરો
10
የዮሐንስ ወንጌል 10:7
ዳግመኛም ጌታችን ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፥ “እውነት እውነት እላችኋለሁ፤ የበጎች በር እኔ ነኝ።
የዮሐንስ ወንጌል 10:7 ખોજ કરો
11
የዮሐንስ ወንጌል 10:12
ጠባቂ ያይደለ፥ በጎቹም ገንዘቡ ያይደሉ ምንደኛ ግን፥ ተኵላ ሲመጣ ባየ ጊዜ በጎቹን ትቶ ይሸሻል፤ ተኵላም መጥቶ በጎችን ይነጥቃቸዋል፥ ይበትናቸዋልም።
የዮሐንስ ወንጌል 10:12 ખોજ કરો
12
የዮሐንስ ወንጌል 10:1
“እውነት እውነት እላችኋለሁ፤ ወደ በጎች ስፍራ በበሩ የማይገባ፥ በሌላም በኩል የሚገባ ሌባ፥ ወንበዴም ነው።
የዮሐንስ ወንጌል 10:1 ખોજ કરો
હોમ
બાઇબલ
યોજનાઓ
વિડિઓઝ