1
ኦሪት ዘፀአት 1:17
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
አዋላጆች ግን እግዚአብሔርን ፈሩ፤ የግብፅ ንጉሥም እንደ አዘዛቸው አላደረጉም፤ ወንዶቹን ሕፃናትንም አዳኑአቸው።
Compare
ኦሪት ዘፀአት 1:17 ખોજ કરો
2
ኦሪት ዘፀአት 1:12
ነገር ግን እንዳስጨነቁአቸው መጠን እንዲሁ በዙ፤ እጅግም ጸኑ ፤ ግብፃውያንም የእስራኤልን ልጆች ይጸየፉአቸው ነበር።
ኦሪት ዘፀአት 1:12 ખોજ કરો
3
ኦሪት ዘፀአት 1:21
እንዲህም ሆነ፤ አዋላጆች እግዚአብሔርን ስለፈሩ ቤቶችን አደረገላቸው።
ኦሪት ዘፀአት 1:21 ખોજ કરો
4
ኦሪት ዘፀአት 1:8
በግብፅ ዮሴፍን ያላወቀ ሌላ ንጉሥ ተነሣ።
ኦሪት ዘፀአት 1:8 ખોજ કરો
હોમ
બાઇબલ
યોજનાઓ
વિડિઓઝ