YouVersioni logo
Search Icon

የዮሐንስ ወንጌል 19:26-27

የዮሐንስ ወንጌል 19:26-27 አማ54

ኢየሱስም እናቱን ይወደው የነበረውንም ደቀ መዝሙር በአጠገቡ ቆሞ ባየ ጊዜ እናቱን፦ “አንቺ ሴት፥ እነሆ ልጅሽ” አላት። ከዚህ በኋላ ደቀ መዝሙሩን፦ “እናትህ እነኋት” አለው። ከዚህም ሰዓት ጀምሮ ደቀ መዝሙሩ ወደ ቤቱ ወሰዳት።

Free Reading Plans and Devotionals related to የዮሐንስ ወንጌል 19:26-27