YouVersioni logo
Search Icon

የሐዋርያት ሥራ 7:59-60

የሐዋርያት ሥራ 7:59-60 አማ54

እስጢፋኖስም፦ “ጌታ ኢየሱስ ሆይ፥ ነፍሴን ተቀበል” ብሎ ሲጠራ ይወግሩት ነበር። ተንበርክኮም፦ “ጌታ ሆይ፥ ይህን ኃጢአት አትቍጠርባቸው ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህንም ብሎ አንቀላፋ። ሳውልም በእርሱ መገደል ተስማምቶ ነበር።

Free Reading Plans and Devotionals related to የሐዋርያት ሥራ 7:59-60