YouVersioni logo
Search Icon

ወደ ሮሜ ሰዎች 10:11-13

ወደ ሮሜ ሰዎች 10:11-13 መቅካእኤ

መጽሐፍ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ አያፍርም” ይላልና። በአይሁዳዊና በግሪካዊ መካከል ልዩነት የለምና፤ ያው ጌታ የሁሉ ጌታ ነውና ለሚጠሩትም ሁሉ ባለ ጠጋ ነው፤ “የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናልና።”

Free Reading Plans and Devotionals related to ወደ ሮሜ ሰዎች 10:11-13