YouVersioni logo
Search Icon

ትንቢተ ሚልክያስ 4:5-6

ትንቢተ ሚልክያስ 4:5-6 መቅካእኤ

እነሆ፥ ታላቁና አስፈሪው የጌታ ቀን ከመምጣቱ በፊት ነቢዩን ኤልያስን እልክላችኋለሁ። መጥቼ ምድርን በእርግማን እንዳልመታ፥ እርሱ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፥ የልጆችንም ልብ ወደ አባቶቻቸው ይመልሳል።

Free Reading Plans and Devotionals related to ትንቢተ ሚልክያስ 4:5-6