YouVersioni logo
Search Icon

ትንቢተ ሚልክያስ 3:17-18

ትንቢተ ሚልክያስ 3:17-18 መቅካእኤ

እነርሱ የእኔ ይሆናሉ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ፤ እኔ በምሠራበት ቀን፥ ሰው የሚያገለግለውን ልጁን እንደሚምር፥ እንዲሁ እምራቸዋለሁ። ተመልሳችሁም በጻድቁና በኃጢአተኛው መካከል፥ እግዚአብሔርን በሚያገለግለውና በማያገለግለው መካከል ያለውን ልዩነት ታያላችሁ።

Video for ትንቢተ ሚልክያስ 3:17-18

Free Reading Plans and Devotionals related to ትንቢተ ሚልክያስ 3:17-18