YouVersioni logo
Search Icon

ትንቢተ ሚልክያስ 1:6

ትንቢተ ሚልክያስ 1:6 መቅካእኤ

“ስሜን የምትንቁ ካህናት ሆይ፥ ልጅ አባቱን፥ ባርያም ጌታውን ያከብራል፥ እኔ አባት ከሆንሁ መከበሬ የት አለ? ጌታስ ከሆንሁ መፈራቴ ወዴት አለ?” ይላችኋል የሠራዊት ጌታ። እናንተም፦ “ስምህን የናቅነው እንዴት ነው?” ብላችኋል።

Free Reading Plans and Devotionals related to ትንቢተ ሚልክያስ 1:6