YouVersioni logo
Search Icon

ኦሪት ዘፀአት 2:24-25

ኦሪት ዘፀአት 2:24-25 መቅካእኤ

እግዚአብሔርም የለቅሶአቸውን ድምፅ ሰማ፥ እግዚአብሔርም ከአብርሃምና ከይስሐቅ ከያዕቆብም ጋር ያደረገውን ቃል ኪዳን አስታወሰ። እግዚአብሔርም የእስራኤልን ሕዝቦች አየ፥ እግዚአብሔርም የደረሰባቸውን ነገር አወቀ።

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፀአት 2:24-25