YouVersioni logo
Search Icon

ኦሪት ዘፍጥረት 14:22-23

ኦሪት ዘፍጥረት 14:22-23 አማ05

አብራምም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ሰማይንና ምድርን በፈጠረ በልዑል እግዚአብሔር ስም እምላለሁ፤ አንተ ‘አብራምን ሀብታም ያደረግኹት እኔ ነኝ’ እንዳትል ሌላው ቀርቶ አንዲት ክር ወይም የጫማ ማሰሪያ እንኳ ከአንተ አልወስድም።

Free Reading Plans and Devotionals related to ኦሪት ዘፍጥረት 14:22-23