Logo de YouVersion
Ícono Búsqueda

የማቴዎስ ወንጌል 13:20-21

የማቴዎስ ወንጌል 13:20-21 መቅካእኤ

በጭንጫማ መሬት ላይ የተዘራው ደግሞ ይህ ቃሉን ሰምቶ ወዲያው በደስታ የሚቀበለው ነው፤ በራሱ ሥር የለውም፤ ነገር ግን ለትንሽ ጊዜ ይቆያል፥ በቃሉ ምክንያት መከራ ወይም ስደት በመጣ ጊዜ ወዲያው ይሰናከላል።

Planes y devocionales gratis relacionados con የማቴዎስ ወንጌል 13:20-21