Logo de YouVersion
Ícono Búsqueda

ኦሪት ዘፍጥረት 11:6-7

ኦሪት ዘፍጥረት 11:6-7 መቅካእኤ

ጌታም አለ፦ “እነሆ፥ እነዚህ ሕዝቦች አንድ ወገን ናቸው፥ የሁሉም መነጋገሪያ ቋንቋም አንድ ነው። አሁን ይህን ማድረግ ጀመሩ፥ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም። ስለዚህ ኑ! እንውረድ፥ እርስ በርሳቸው እንዳይግባቡ ቋንቋቸውን እንደበላልቀው።”

Planes y devocionales gratis relacionados con ኦሪት ዘፍጥረት 11:6-7