YouVersion Logo
Search Icon

1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:11

1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:11 መቅካእኤ

አሁን ግን ወንድሞች ከሚባሉት አንዱ ሴሰኛ ወይም ስግብግብ ወይም ጣዖትን የሚያመልክ ወይም ተሳዳቢ ወይም ሰካራም ወይም ነጣቂ ቢሆን ከእርሱ ጋር እንዳትተባበሩ እጽፍላችኋለሁ፤ እንደዚህ ካለው ጋር መብል እንኳን አትብሉ።

Free Reading Plans and Devotionals related to 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:11