1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 10:13

1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 10:13 መቅካእኤ

በሰው ከሚደርሰው ፈተና በቀር ምንም አልደረሰባችሁም፤ ነገር ግን ከሚቻላችሁ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፤ መታገሥ እንድትችሉ ከፈተናው ጋር መውጫ መንገድ ደግሞ ያዘጋጅላችኋል።

Video for 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 10:13