1
ኦሪት ዘፍጥረት 40:8
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
እነርሱም “ሁለታችንም ሕልም አየን፤ ነገር ግን የሚተረጉምልን ሰው አጣን” ሲሉ መለሱለት። ዮሴፍም፥ “ሁልጊዜስ ቢሆን የሕልም ትርጓሜ ከእግዚአብሔር የሚገኝ አይደለምን? እስቲ ያያችሁትን ሕልም ንገሩኝ” አላቸው።
তুলনা করুন
Explore ኦሪት ዘፍጥረት 40:8
2
ኦሪት ዘፍጥረት 40:23
የሆነው ሆኖ የመጠጥ አሳላፊዎቹ አለቃ ዮሴፍን አላስታወሰውም፤ ረሳው።
Explore ኦሪት ዘፍጥረት 40:23
বাড়ি
বাইবেল
পরিকল্পনাগুলো
ভিডিও