YouVersion Logo
Search Icon

የማቴዎስ ወንጌል 27:22-23

የማቴዎስ ወንጌል 27:22-23 አማ54

ጲላጦስ፦ ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን እንግዲህ ምን ላድርገው? አላቸው፤ ሁሉም፦ ይሰቀል አሉ። ገዢውም፦ ምን ነው? ያደረገው ክፋት ምንድር ነው? አለ፤ እነርሱ ግን፦ ይሰቀል እያሉ ጩኸት አበዙ።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማቴዎስ ወንጌል 27:22-23