ምሳሌ 24:8-9 - Compare All Versions
ምሳሌ 24:8-9 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፋት የሚያውጠነጥን፣ “ተንኰለኛ” ይባላል። የተላላ ዕቅድ ኀጢአት ነው፤ ሰዎችም ቂልነትን ይጸየፋሉ።
ያጋሩ
ምሳሌ 24 NASVምሳሌ 24:8-9 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ዘወትር ክፋትን ለማድረግ የሚያሤር ሁሉ “ተንኰለኛ” የሚል የቅጽል ስም ይወጣለታል፤ ሞኝ ሁልጊዜ የሚያስበው ኃጢአትን ስለ ማድረግ ነው፤ ፌዘኛን ሰዎች ሁሉ ይጠሉታል።
ያጋሩ
ምሳሌ 24 አማ05ምሳሌ 24:8-9 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን በአንድነት ያስባሉ፥ ሰነፎችንም ድንገት ሞት ያገኛቸዋል። ሰነፍ በኀጢአት ይሞታል፤ ነፍሰ ገዳይ ሰውን ርኵሰቱ፥
ምሳሌ 24:8-9 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክፉ ለማድረግ የሚያውጠነጥን፥ ተንኰለኛ ይባላል። የሞኝ እቅድ ኃጢአት መሥራት ነው። ሰዎች ፌዘኛውን ይጸየፉታል።
ያጋሩ
ምሳሌ 24 መቅካእኤ