ኦሪት ዘፍጥረት 17:10-11

ኦሪት ዘፍጥረት 17:10-11 አማ54

በእኔና በአንተ መካከለ ከአንተም በኍላ በዘርህ መካከል የምትጠብቁት ቃል ኪዳኔን ይህ ነው ከእናንተ ወንድ ሁሉ ይገረዝ። የቍልፈታችሁንም ሥጋ ትገረዛላችሁ፤ በእኔና በእናንተ መካከል ላለውም ቃል ኪዳን ምልክት ይሆንል።

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}