የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 6:30-33

የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 6:30-33 አማ2000

እግዚአብሔር ግን ዛሬ ያለውን ነገም ወደ እቶን የሚጣለውን የሜዳን ሣር እንዲህ የሚያለብሰው ከሆነ፥ እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ እናንተንማ ይልቁን እንዴት? እንግዲህ ‘ምን እንበላለን? ምንስ እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን?’ ብላችሁ አትጨነቁ፤ ይህንስ ሁሉ አሕዛብ ይፈልጋሉ፤ ይህ ሁሉ እንዲያስፈልጋችሁ የሰማዩ አባታችሁ ያውቃልና። ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት ጽድቁንም ፈልጉ፥ ይህም ሁሉ ይጨመርላችኋል።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች

ከ የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 6:30-33ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች