ኦሪት ዘፍጥረት 17:10-11

ኦሪት ዘፍጥረት 17:10-11 መቅካእኤ

በእኔና በአንተ መካከል፥ ከአንተም በኋላ በዘርህ መካከል የምትጠብቁት ቃል ኪዳኔ ይህ ነው፥ በመካከላችሁ ያለ ወንድ ሁሉ ይገረዝ። የቍልፈታችሁንም ሥጋ ትገረዛላችሁ፥ በእኔና በእናንተ መካከል ላለውም ቃል ኪዳን ምልክት ይሆናል።

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}